ከአስደናቂ ውልደድቱ እስከ ከሞት መነሳቱ ድረስ ኢየሱስ በተደጋጋሚ ሰዎችን ያስደንቅ እና ግራያጋባ ነበረ። ሉቃስ ጽፎ ካስቀረልን የሉቃስ መጽሐፍ ውስጥ የኢየሱስን የሂወት ታሪክ መከተል እና ያደረጋቸውን ድንቆችና ያሳየውን ፍቅር ማየት ትችላላቹ።
መልዕክትዎን ከታች በተገለፀው አድራሻ ሊልኩልን ይችላሉ።ስምዎን ወይም ኢሜይል አድራሻዎን መስጠት ግዴታ አደለም። ጥያቄ ኖሮት እንድንመልስልዎ ከፈለጉ ግን አድራሻዎንና ስምዎን ጨምረው ይጻፉ።